ቃልአቀባያቸው ማኑኤል አዶርኒ በመግለጫቸው የአለም ጤና ድርጅት ስማቸውን ባልጠቀሷቸው ሀገራት ተጽዕኖ ስር በመውደቁ ገለልተኛ መሆን እንዳልቻለ አንስተዋል። አሜሪካ ከድርጅቱ አባልነት ለመልቀቅ ...
ሲኤኤ ኩባንያ በበኩሉ የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ደንበኛው እንደሆኑ ገልጾ በአሜሪካ እና በመላው ዓለም ተጽዕኖ ፈጣሪ በመሆናቸው የተሸለ ዓለም ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ይደግፋሉ ብሏል ...
"ከጋዛ መውጣት የሚፈልጉት ወጥተው ጋዛ ዳግም ተገንብታ ቢመለሱ ምን ችግር አለው?" ያሉት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ፥ ትራምፕ የአሜሪካ ወታደሮችን ወደ ጋዛ በመላክ ከሃማስ ጋር ጦርነት ለመክፈት ...
"በአሜሪካ የተሰራችው እስራኤል በጋዛ የሚገኘውን ቤቶቻችንን ካፈረሰች በኋላ ከፍርስራሽ መውጣት እንዳለብን እየተነገረን ነው፤ በልጆቻችን ውስጥ አንድ የደም ጠብታ እንኳ ቢቀር ጋዛን አንለቅም፣ ተስፋም አንቆርጥም” ብለዋል ነዋሪዎቹ። ...
የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴቪድ ላሚ”የአካባውን ግጭት ለማስቆም የሁለት ሀገርነት መፍትሄ መተግበር ብቸኛው አማራጭ እንደሆነ በተደጋጋሚ አቋማችንን ይፋ አድርገናል፤ ፍልስጤማውያን በሀገራቸው፣ ...
የተባሩት መንግስታት ድርጅት በሄይቲ ሰላም ለማስከበር ለተሰማራው ልዑክ አሜሪካ የምታደርገውን ድጋፍ ማቋረጧን አስታወቀ፡፡ ባለፈው አመት የተጀመረው እና በገንዘብ እጥረት እየታገለ የሚገኝው በኬንያ ...
ፕሬዝዳንቱ ከፒርስ ሞርጋን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ፑቲንን እንደ “ጠላት” እንደሚመለከቷቸው ገልጸው ነገር ግን “ለዩክሬን ህዝብ ሰላም የሚያመጣ ከሆነ ቀጥተኛ ድርድር ለማድረግ ዝግጁ ነኝ” ብለዋል ...
በአሜሪካ በተለምዶ ዲፕ ስቴት ወይም ህግን የማይከተል ተጽዕኖ ፈጣሪ ቡድን በርካታ ጥፋቶችን የአሜሪካው የስለዳ ድርጅት ሲአይኤ ሁሉንም ሰራተኞቹን ሊያሰናብት ነው፡፡ ዶናልድ ትራምፕ ከአንድ ወር በፊት ...
አሜሪካ ከትናንት በስቲያም ህንዳውያን ህገወጥ ሰደተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሷ ተዘግቧል። ከ750 ሺህ በላይ በህገወጥ መንገድ ወደ አሜሪካ የገቡ ህንዳውያን በትራምፕ የስደተኞች ፖሊሲ ወደመጡበት ...
የቀዝቃዛው ጦርነት ውጥረት ከፍታ ላይ በደረሰበት በፈረንጆቹ 1961 የተቋቋመው የተራድኦ ድርጅት ሲመሰረት ዋነኛ አላማው በውጭ እርዳታ ስም የያኔዋን ሶቪየት ህብረት ተጽዕኖ መቀነስ እንደነበር ...
የአሜሪካ ወታደሮችን ወደ ጋዛ ለመላክ አስበው እንደሆነ የተጠየቁት ትራምፕ "አስፈላጊ የሆነውን እናደርጋለን፤ አስፈላጊ ከሆነ እናደርገዋለን።መሬቱን ወስደን በሺዎች የሚቆጠሩ ስራ በመፍጠር አጠቃላይ ...
በቅርብ ቀናት በተባባሰው ግጭት ከ900 በላይ ሰዎች ሲገደሉ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩት ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምስራቃዊ ክፍል የሩዋንዳ ...